The News

የመጭው ትውልድ ከተማ ! ከአማራ ልማት ማህበር ህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን

Posted on : January: 11/2023

በአገራችን የከተሞች ዕድገት ታሪክ እጅግ ፈጣን ከሚባሉት ተርታ በግንባር ቀደም ትጠቀሳለች፡፡ ስለ አመሰራርቷ በርካታ መላምቶች የተሰነዘሩ ቢሆንም ከጎጆ ቤት ወደ ትንንሽ መንደሮች ፤ ከትናንሽ መንደሮች ወደ ከተማነት ማዕረግ እያደገች ስለመምጣቷ የGPS (Global Positioning System/ መረጃ ይጠቁማል፡፡ በ1930 ዎቹ ጀምሮ በከተማ አስተዳደር እንድትመራ ከጎጃም ከተሞች አንዷ ሆና ተመዝግባለች፡፡ በአሁኑ ሰዓት የአማራ ብሄራዊ ክልል ርዕሰ -መዲና ነች፡፡ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ ይኖርባታል፡፡ የመንገዶቿ ስፋትና ልስላሴ በመንገዶቿ ግራና ቀኝ የተተከሉት ዘንባባዎቿ ቦታ አያያዝና ውበት የነዋሪዎችን ብቻ ሳይሆን የእንግዳ ደራሽን ቀልብ ይማርካሉ፡፡ ስለ ባህርዳር ከተማ የተፈጥሮ ውበት ለመግለፅ አንዳንዶቹ ቃላት ያጥረናል ሲሉ፤ አይ ባለቅኔ መሆን ይጠይቃ...

Read More

አማራ ልማት ማህበር የምስራቅ ጎጃም አልማ ማስተባበሪያ በለውጥ ዕቅዱ ካስመረቃቸው ፕሮጀክቶች በከፊል

Posted on : July: 26/2022

አማራ ልማት ማህበር የምስራቅ ጎጃም አልማ ማስተባበሪያ በለውጥ ዕቅዱ ካስመረቃቸው ፕሮጀክቶች በከፊል

Read More

አማራ ልማት ማኅበር (አልማ) በሰሜን ወሎ ዞን ሃራ ከተማ ከ13 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ያስገነባውን ትምህርት ቤት አስመረቀ።

Posted on : July: 26/2022

አማራ ልማት ማኅበር (አልማ) በሰሜን ወሎ ዞን ሃራ ከተማ ከ13 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር በላይ ያስገነባውን ትምህርት ቤት አስመረቀ።

Read More

የመፈፀም አቅሙ እያደገና የተቋም ግንባታ ተምሳሌት እየሆነ የመጣ የልማት ማህበር ነው ሲሉ የአማራ ልማት ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ ገለፁ ፡፡

Posted on : July: 07/2022

ክቡር አቶ መላኩ ፈንታ የልማት ማህበሩ 30ኛ አመት የምስረታ በዓል ዝግጅት አስመልክተው በሰጡት መግለጫ የህዝቡን አንገብጋቢ ችግር ለመፍታት በጥቂት በጎ-ፈቃደኞች የተቋቋመው አልማ ሶስት አስርታትን አስቆጥሮ በአሁኑ ሰዓት የሚሊዮኖች ተቋም፣ በየደረጃው የሚገኘውን ህብረተሰብ የሚያሳትፍ፣ ዓለማቀፍ ረጅ ድርጅቶች ሳይቀር በዋና ፈፃሚነት በጋር ለመስራት የሚመርጡት፤ በድምር ውጤት አላማውን እያሳካ እዚህ የደረሰ ፣የመፈፀም አቅሙ እያደገና የተቋም ግንባታ ተምሳሌት እየሆነ የመጣ ተቋም ሆኗል ብለዋል፡፡ የልማት ማህበሩ መቋቋም ወሳኝና አሳማኝ ነበር ያሉት ክቡር አቶ መላኩ በቦርድ አደረጃጀት በህዝብ ተጠሪ ተቋማትና ሲቪክ አደረጃጀቶች እንዲወከል ከማድረግ ጀምሮ ኢትዮጲያዊያንና ትቀውልደ ኢትዮጲያዊያን ከጥርጣሬ ወጥተው ከማህበሩ ጋር በመቀራረብ የጋራ ፕሮጀክት እየፈፀሙበት የሚገኝ አሳታፊ የህዝብ...

Read More

የአማራ ልማት ማህበር ከመንግስት የልማት ድርጅቶች ጋር ተቀናጅቶ በመስራት ለውጤታማ የፕሮጀክት አፈፃፀምና የክልሉን ህዝብ ህይወት ለማሻሻል በምንችልበት የተሻለ አጋጣሚ ላይ ነን ሲሉ የልማት ማህበሩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ገለፁ፡

Posted on : April: 21/2022

ክቡር አቶ መላኩ ፈንታ ይህን የገለፁት የልማት ማህበሩ የቢዝነስ ልማትና አስተዳደር ዘርፍ በቅርቡ በአምስት አስተዳደር ዞኖች የአዋጭነት ጥናትና ዲዛይን ስራቸውን አጠናቆ ግንባታ ለማስጀመር ያዘጋጃቸውን የገቢ ማስገኛ ፕሮጀክቶች በክልሉ የኮንስትራክሽን ዘርፍ ተሰማርተው ለሚንቀሳቀሱ ከ10 በላይ የመንግስት ልማት ድርጅቶች በባህርዳርነ ባስተዋወቀበት መድረክ ላይ ነው፡፡ አልማ ከልዩ ልዩ አባላትና አጋር ድርጅቶች ከሚያገኘው የልማት ሀብት በተጨማሪ ከፌደራል ሲቪክ ተቋማት ኤጀንሲ በተሰጠው ፈቃድ መሰረት የራሱን የገቢ ማስገኛ ተቋማት አቋቁሞ እንደ አንድ የልማት ሀብት ምንጭ መጠቀምና ርዕዩን ለማሳካት በመትጋት ላይ መሆኑን የተናገሩት ክቡር አቶ መላኩ ፤ አልማ በደብረ ማርቆስ፤ ፍኖተ-ሰላም፤ ጎንደር ፤ ደብረ ታቦርና ወልድያ ከተሞች ባለ 10 ፎቅ ሁለገብ ህንፃ ፤ የዋንዛየ...

Read More