The News

የአማራ ልማት ማህበር በሰሜን ወሎ አስተዳደር ዞን ሰብላቸው በአንበጣ መንጋ ለተጎዳባቸው ሶስት ወረዳዎች የአልሚ ምግብና የትምህርት መሳሪያ ቁሳቁስ ድጋፍ አስረከበ፡፡

Posted on : October: 23/2020

ልማት ማህበሩ በዞኑ ሰብላቸው በአንበጣ መንጋ ለተጎዳባቸው ሀብሩ ራያ ቆቦና ጉባላፍቶ ወረዳዎ ነዋሪዎች የሚታደለውን 200 ኩንታል የፊኖ ዱቄት፤ 10 ሺ 743 ባለ 50 ሉክ ደብተርና 10 ሺ 743 እስክርቢቶ ለዞኑ የአደጋ መከላከልና ዝግጁነት ግብረ- ሀይል ዛሬ ያስረከበው ወልድያና አካባቢው በሚገኘው የአልማ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት በመገኘት ነው፡፡ የዞኑ የአመንዝኮ ግብረ-ሀይል አባልና የአደጋ መከላከልና ምግብ ዋስትና ተጠሪ ፅ/ቤት ሀላፊ አቶ አለሙ ይመር በርክክብ ስነስርዓቱ ወቅት እንደገለፁት በዞኑ የአንበጣ መንጋ ከተከሰተበት ዕለት ጀምሮ አደጋውን ለመቀልበስ የክልሉ መንግስትና የዞኑ ማህበረሰብ በርብርብ ላይ በሚገኝበት ወቅት አልማ ያቀረበልን ድጋፍ የማህበሩን ህዝባዊነት የሚያረጋግጥ ነው፡፡ የዞኑ ትምህርት ምክትል መምሪያ ሀላፊና የአመንዝኮ ግብረ-ሀይል አባል የሆኑት አቶ ሰጠ ታደ...

Read More

የትምህርት ቤቶችን ደረጃ በማሻሻልና ኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል አልማ ፍቱን መዳህኒት ነው!!

Posted on : October: 02/2020

ኮቪድ-19 ወረርሽኝ ሊያደርስ የሚችለውን ተፅዕኖ በመቆቋም የተሳካ የመማር ማስተማር ስራ ለመስራት ሁሉም ባለድርሻ አካላት ከአማራ ልማት ማህበር ጋር ተቀናጅተው ሊሰሩ እንደሚገባ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ሀላፊና የአማራ ልማት ማህበር ስራ አመራር ቦርድ ም/ሰብሳቢ ገለፁ፤፤ ዶ/ር ይልቃል ከፍያለ ዛሬ ለአማራ ብዙሀን መገናኛ ጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳስታወቁት በብሄራዊ ክልሉ ከ6 ሚሊዮን በላይ ተማሪዎች በአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶቻችን ተመዝግበው ጥቅምት ዘጠኛ 16 እና 30/2013 ዓ.ም መደበኛ ትምህርታቸውን ይጀምራሉ ብለዋል፡፡ ከኮቪድ -19 ወረርሽኝን መከላከል በሚያስችል መንገድ የመማር ማስተማር ሂደቱን ለማስቀጠል ክልላዊ ቅንጅትና ትብብር ያስፈልጋል ያሉት ዶ/ር ይልቃል ተማሪዎች ከተለመደው ውጭ ርቀታቸውን ጠብቀው በመቀመጣቸው ምክንያት በመማሪያ ክፍል በኩል...

Read More

“ሰው ከሚጎድለው ገንዘቡ ቀንሶ የተቸገሩትን ያግዛል፤ ገንዘብ በሁላችን ላይኖር ይችላል፤ ደም ግን በሁላችን አለ…’’ የአልማ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ

Posted on : May: 16/2020

“ሰው ከሚጎድለው ገንዘቡ ቀንሶ የተቸገሩትን ያግዛል፤ ገንዘብ በሁላችን ላይኖር ይችላል፤ ደም ግን በሁላችን አለ…’’ የአልማ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ የአማራ ልማት ማኅበር (አልማ) የዋናው መስሪያ ቤት ሠራተኞችና የሥራ ኃላፊዎች ግንቦት 6/2012 በቢሯቸው ደም ለግሰዋል፡፡ የአልማ ራዕይ በክልሉ የራሱን የልማት ችግሮች በራሱ አቅም የሚፈታ ማኅበረሰብ ተፈጥሮ ማዬት ነው፡፡ የማኅበሩ ምክትል ዋና ሥራ አስፈጻሚ መዝገበ አንዷለም እንዳሉት ልማት ከፍተኛ ወጪን የሚጠይቅ ቢሆንም ሕዝብ በቀላሉ አዋጥቶ አካባቢውን ሊያለማ ይችላል፡፡ እናም አልማ ህዝቡን በማስተባበር ረገድ በክልሉ ተምሳሌት ነው፡፡ የማኅበረሰብን ጤና መጠበቅ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ ነው፡፡በደም እጦት የሚሰቃዩ እና ሕይወታቸውን የሚያጡ ሰዎች ቀላል አይደሉም፡፡ የብዙዎች ችግር የሆነውን የደም እጥረት ብዙዎች ተሰባስበው...

Read More

አልማ እያመረተ ያለው የእጅ ንጽህና መጠበቂያ/Hand Sanitizer/ የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል አጋዥ እንደሆነ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች አስታወቁ

Posted on : May: 16/2020

አማራ ልማት ማህበር /አልማ /እያመረተ ያለውን የእጅ ንጽህና መጠበቂያ የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል አጋዥ መሆኑ የተገለጸው የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች እና የአልማ አመራሮች በ05/09/2012 ዓ.ም የእጅ ንጽህና መጠበቂያ የምርት ሂደቱን በጎበኙበት ወቅት ነው፡፡ የአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት ቢሮ ሃላፊ አቶ ተፈራ ወንድማገኘው አማራ ልማት ማህበር /አልማ/ በአማራ ህዝብ ተመስርቶ ለአማራ ህዝብ እየሰራ ያለ የልማት ማህበር መሆኑን ገልጸው በአሁኑ ስዓትም የኮረና ቫይረስ ወረርሽኝን ለመከላከል እንደክልል የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ /hand sanitizer/ ማምረት መጀመሩ ለህዝብ ከቆመ ማህበር የሚጠበቅ ነው ብለዋል፡፡ አልማ በክልላችን ለሚገኙ አቅም ለሌላቸው የህብረተሰብ ክፍሎች በኮረና ቫይረስ ወረርሽኝ እንዳይጠቁ...

Read More

It has been reported that the Amhara Development Association members have promised to improve schools in amhara region, $ 80 thousand dollars or 2.56 million birr on the association.

Posted on : April: 14/2020

It has been reported that the Amhara Development Association members have promised to improve schools in amhara region, $ 80 thousand dollars or 2.56 million birr on the association. The Diaspora community has made $ 80 thousand dollars or 2.56 million birr support for Amhara Development Association Income. Amhara Development Association Addis Ababa Office Deputy Executive Director Mr. Hamid Ahmed has announced that the public participation of the region has been held from 16 percent to 50 p...

Read More