The News

በጎንደርና አካባቢው የአልማ ኮርፖሬት አባላት ምክክር መድረክ ህዝባዊ ተትፎ ለዘላቂ ልማት አልማ 2012-2014 በሚል መሪ ቃል የሚመራውን የለውጥ ዕቅድ ለማሳካት በጋራም ሆነ በተናጥል የድርሻቸውን ለመወጣት እንደሚንቀሳቀሱ የጋራ ውሳኔ አሳለፉ፡፡ የኮርፖሬት አባላቱን የሚያስተባብራቸው ሰባት አባላት ያሉት ኮሚቴ አቋቁመዋል ፤ የሁለት አንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች ደረጃ ማሻሻያ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡

Posted on : January: 22/2021

አማራ ልማት ማህበር ከሶስት አመታት ወዲህ ትክክለኛ የአማራ ህዝብ የማህበራዊ ልማት ማፋጠኛ ህዝባዊ ማህበር መሆኑን አረጋግጠናል ያሉት የውይይቱ ተሳታፊዎች የነገ አገር ተረካቢ ወጣቶች በአዕምሮ የሚቀረፁባቸው ት/ቤቶች ደረጃቸውን የጠበቁና በቁሳቁስ የተሟሉ ለማድረግ በሚደረገው ጥረት በጋራም ሆነ በተናጥል ትምህር ተቋማትን በአጭር ጊዜ ውስጥ ገንብተን እናስረክባለን ብለዋል፡፡ በከተማው ውስጥ ከሚገኙና ደረጃቸውን ካላሟሉ አንጋፋ ት/ቤቶች ውስጥ አንዱ የአፀፄ ፋሲለደስ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት የማሻሻያ ግንባታ ዲዛይን በጎንደር ዩኒቨርስቲ በጎ-ፈቃደኛ ምሁራን ተሰርቶ የማሻሻያ ግንባታ የመሰረት ድንጋይ በክቡር ከናቲባ አቶ ሞላ መልካሙ ነክቡር አቶ መላኩ ፈንታ የአልማ ዋና አስራ አስፈፃሚና በጎንደር ዩኒቨርስቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር አስራት ሀረገ-ወይን ተቀምጧል፡፡ የማሻሻያ ግንባታው...

Read More

የአማራ መገናኛ ብዙሀን ለህዝብ የሚያሰራጫቸው የዜናና ፕሮግራም ዝግጅቶች ለክልሉ ማህበራዊ ልማት መነሻ ሆነው እያገለገሉ መሆኑን የአማራ ልማት ማህበር ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መላኩ ፈንታ ገለፁ፡፡

Posted on : January: 15/2021

አቶ መላኩ ፈንታ ህዝባዊ ተሳትፎ ለዘላቂ ልማት አልማ 2012-2014 በሚል መነሻ ማህበሩ የሚመራበትን ስትራተጅያዊ የለውጥ ዕቅድ ለብዙሀን መገናኛ ሰራተኞች ባቀረቡበት ወቅት እንደገለፁት ዕቅዱ የክልሉን አጠቃላይ ት/ቤቶች ደረጃ ከሚገኙበት 16 በመቶ ወደ 50 በመቶ ከፍ የማድረግ ዓላማ ቢኖረውም መነሻው የህዝብ ጥያቄና የክልሉ መገናኛ ብዙሀን በየጊዜው በዜናና ፕሮግራም ዝግጅታቸው የሚያደርጉት ጉትጎታ ነው ብለዋል፡፡ የአማራ ብዙሀን መገናኛ ስራዎችና ተቋሙ የሚመራበት የአማራ ክልል ህዝብ ማህበራዊ ለውጥ መሪ ቃል ልማት ማህበራችን ዕቅዱን ከማቀድ ጀምሮ እስከ አፈፃፀም ድረስ ወሳኝ ናቸው ያሉት አቶ መላኩ የተቋሙ ሰራተኞች የልማት ማህበሩ አባል በመሆን ፤የሙያ አስተዋፅኦ በማድረግና እንደተቋምም የፕላትንየም አባል ሆኖ አስተዋፅኦ በማበርክት በዓርያነት የሚጠቀስ ተግባር እያከናወነ መሆ...

Read More

የአማራ ክልል ህዝብ ከምንጊዜውም በላይ በከፍተኛ ፈተና ላይ ቢሆንም እንደ አማራ ልማት ማህበር ዓይነት ህዝባዊ ማህበር በመደራጀትና በትብብር ችግሮችን መሻገር እንደሚቻል የብዙሀን መገናኛ ባለሙያዎች ገለፁ፡፡

Posted on : January: 15/2021

የአማራ ብዙሀን መገናኛ ሰራተኞች የአማራ ልማት ማህበር የ2012-2014 ስትራተጅያዊ የለውጥ ዕቅድ ምክክር መድረክ ላይ እንደገለፁት ሚዲያው ለአማራ ልማት ማህበር ራዕይ እንዲሳካ የሚጥረው የሚዲያ ሽፋን ብቻ ለመስጠት ሳይሆን የአማራ ክልል ህዝቦች በማህበራዊ ልማት የመለወጥና መሻሻል ፍላጎታቸው በዘላቂነት እንዲረጋገጥ ካለው ፅኑ ዕምነትና የዓላማ አንድነት ነው ብለዋል፡፡ ምንም እንኳ ያለፉት አመታት በመንግስት መዋቅራዊ የአሰራር ችግር የአማራ ክልሉ ህዝብ የደረሰበት በደልና አሁንም እየተሻገረ የሚገኘው ፈተና ከፍተኛ ቢሆንም ያለፉ ችግሮች ጎትተው እንዳይጥሉን ትምህርት ወስደን ከአማራ ልማት ማህበር ጎን በመቆም ሁለገብና የተደራጀ ትብብር በመፍጠር የክልሉን ህዝብ ዘላቂ ማህበራዊ ልማት ለማፋጠን ልንሰራ ይገባል ብለዋል የሚዲያ ባለሙያዎች ፡፡ የአማራ ክልል ህዘዝብ ከቀረ...

Read More

USAID-Family Focused HIV Prevention, Care and Treatment Services Launching workshop Amhara Development Association (ADA) By Kassa Tiruneh (Ph.D)

Posted on : January: 13/2021

Introduction USAID-Family focused HIV prevention, care and treatment services is a three years PEPFAR funded activity through USAID and implemented by Amhara Development Association (ADA). The program focusses on new HIV case identification among OVC and linking new HIV diagnosed individuals to ART, thereby reducing the pediatric and adolescent treatment gap, improving access to viral load testing and viral load suppression among enrolled beneficiaries. It also supportsto provide training to...

Read More

Amhara Development Association’s CEO, Ato Melaku Fenta, said the health and capacity building activities jointly carried out by the ADA & the United States Agency for International Development (USAID) should adhere to the principles and agreements of the institutions.

Posted on : January: 08/2021

Ato Melaku made the remarks at a forum where officials from the Coordinating Office of the Association and the United States Agency for International Development (USAID) Chief of Party discuss about the cooperation between the two institutions and the implementation of the project in 33 woredas of the region. Melaku added that the Amhara Development Association, in collaboration with the United States Agency for International Development (USAID) and other international and local charities, sho...

Read More