The News

አልማ- ዩኤስ ኤይድ ቤተሰብ ተኮር ኤች አይቪ መከላከል፤ እንክብካቤና ህክምና ፕሮጀክት ደሴ ማስተባበሪያ ለአንድ ሺ አንድ መቶ ሶስት ተማሪዎችና ህፃናት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

Posted on : September: 25/2021

የአልማ ደሴና አካባቢው ማስተባበሪያ ሀላፊ አቶ አበባው ታደሰ እንደገለፁት 308 ሺ ብር ወጭ የተደረገበትንና መስከረም 12/2014 ዓ.ም የአንድ ሴሚሰተር ደብተርና እስክርፒቶ የተደገፉት አንድ ሺ አንድ መቶ ሶስት ህፃናት ተማሪዎችም ሆኑ ቤተሰቦቻቸው ለከፍተኛ ችግር የተጋለጡ መሆናቸውን ፕሮጀክቱ አረጋግጧል ብለዋል፡፡ የድጋፉ ተጠቃሚዎች በደሴ፤ ቃሉ፤ ከምሴና ባቲ ከተማ የተመረጡ ናቸው ያሉት በደሴና አካባቢው የአልማ -ዩኤስ አይድ ቤተሰብ ተኮር ኤች አይቪ መከላከል፤ እንክብካቤና ህክምና ፕሮጀክት የኦቪሲ አገልግሎት ስፔሻሊስት አቶ መስፍን ሰሎሞን ናቸው፡፡

Read More

አልማ- ዩኤስ ኤይድ ቤተሰብ ተኮር ኤች አይቪ መከላከል፤ እንክብካቤና ህክምና ፕሮጀክት ደሴ ማስተባበሪያ ለአንድ ሺ አንድ መቶ ሶስት ተማሪዎችና ህፃናት የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ፡፡

Posted on : September: 25/2021

የአልማ ደሴና አካባቢው ማስተባበሪያ ሀላፊ አቶ አበባው ታደሰ እንደገለፁት 308 ሺ ብር ወጭ የተደረገበትንና መስከረም 12/2014 ዓ.ም የአንድ ሴሚሰተር ደብተርና እስክርፒቶ የተደገፉት አንድ ሺ አንድ መቶ ሶስት ህፃናት ተማሪዎችም ሆኑ ቤተሰቦቻቸው ለከፍተኛ ችግር የተጋለጡ መሆናቸውን ፕሮጀክቱ አረጋግጧል ብለዋል፡፡ የድጋፉ ተጠቃሚዎች በደሴ፤ ቃሉ፤ ከምሴና ባቲ ከተማ የተመረጡ ናቸው ያሉት በደሴና አካባቢው የአልማ -ዩኤስ አይድ ቤተሰብ ተኮር ኤች አይቪ መከላከል፤ እንክብካቤና ህክምና ፕሮጀክት የኦቪሲ አገልግሎት ስፔሻሊስት አቶ መስፍን ሰሎሞን ናቸው፡፡

Read More

አደይ አበባ ኢትዮጲያ ማህበር 340 በአሸባሪው ትህነግ ተፈናቀለው ደሴ ከተማ ለሚገኙ እናቶችና ህፃናት የዕለት ደራሽ ምግብ ድጋፍ አደረገ፡፡

Posted on : September: 25/2021

ጃፓን ሀገር የሚገኘው አደይ አበባ ኢትዮጲያ ማህበር ከአባላቱና ደጋፊዎቹ ያሰባሰበውን 608 ሺ የጀፓን የን ወይም 249 ሺ 355 የኢትዮጲያ ብር የሚገመት በአሸባሪው ትህነግ ምክንያት ለተፈናቀሉ ወገኞች የሚውል ድጋፍ አድርገዋል፡፡ ድጋፉ ከሰሜን ወሎ ተፈናቅለው ደሴ ከተማ ጦሳ አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ተጠልለው ለሚገኙ በቁጥር 450 እማዎራዎችና ህፃናት እንዲሰጥ ለጋሾች በጠየቁት መሰረት 850 ሊትር ዘይት እና 42.5 ኩንታል ሩዝ ግዥ ተፈፅሞ በአማራ ልማት ማህበር በኩል በእለቱ ርክክብ ተደርጎ ለተፈናቀሉ ዜጎች ተሰራጭቷል፡፡ ድጋፉ የድረሳቸው አስተያየት ሰጭዎች እንደገለፁት አማራ ልማት ማህበር ጃፓን ሀገር የሚገኘውን አደይ አበባ ኢትዮጲያ ማህበርን በማስተባበር ያደረገው ድጋፍ እጅግ ጠቃሚና በክፉ ቀን ደራሽ መሆኑን ያረጋገጠ ነው ነው ብለዋል፡፡ በአማራ ልማት ማህበር...

Read More

‘’አልማን የኢትዮጲያ ዩ ኤስ ኤይድ ማድረግ አንዱ የከፍታ መንገዳችን ነው’’ ! (የአልማ -ዩ.ኤስ ኤይድ ፈፃሚዎች)

Posted on : September: 15/2021

አማራ ልማት ማህበር-ዩ ኤስ ኤድ አፈፃፀም የኤች አይቪ ኤድስ ችግሮችን በመፍታትና ቅንጅታዊ አሰራርን በማጠናከር የተሻለ ክልል መፍጠር እንደሚቻል ያሳየ ነው ሲሉ የፕሮጀክቱ ቁልፍ የባለድርሻ አካላት ገለፁ፡፡ አልማ -ዩኤስ ኤድ ፕሮጀክት የአንድ አመት ጉዞ አፈፃፀም ላይ ለመምከር በዳንግላ ከተማ በጠራው መድረክ የተሳተፉ የክልሉ የጤና፤የኢኮኖሚ ትብብር፤የፕሮጀክቱ ፈፃሚ ባለድርሻ አካላት እንደገለፁት ፕሮጀክቱ በአንድ አመት ቆይታው በክልሉ 33 ወረዳዎችና ሁሉም ዞኖች የኤች አይቪ/ኤድስ መከላከል፤እንክብካቤና ህክምና ስራ ላይ የሴክተሩን ክፍተት በመሙላት ረገድ ከፍተኛ አስተዋፅኦ እያበረከተ ነው ብለዋል፡፡ በጤና ቢሮ የኤች አይቪ አይድስ ምርመራ ቡድን አስተባባሪ አቶ ሰዒድ ፈንቴ እንደገለፁት ፕሮጀክቱ ከ9-14 አመት ዕድሜ በሚገኙ ወላጅ አልባ ህፃናት ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራቱ ዘላቂ ው...

Read More

አልማ በሰሜን ጎንደር ዞን በህወሓት ወራራ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

Posted on : September: 09/2021

የአማራ ልማት ማህበር ህውሃት በከፈተው ጦርነት በሰሜን ጎንደር ዞን ለተፈናቀሉ ዜጎች ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሚሆን የፊኖ ዱቄት ድጋፍ አድርጓል። ማህበሩ በጦርነቱ ምክንያት ለተፈናቀሉ ዜጎች አገልግሎት የሚውል 230 ኩንታል የፊኖ ዱቄት በደባርቅ ከተማ በመገኘት ለዞኑ አስተዳደር አስረክቧል። የአልማ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ አለማየሁ ሞገስ÷ማህበሩ ከአሁን ቀደም በክልሉ ችግር በተፈጠረባቸው አካባቢዎች በመተከል፣ ሰሜን ሸዋ፣ ሰሜን ወሎና ደቡብ ጎንደር ዞኖች ለተፈናቀሉ ዜጎች የተለያዩ ድጋፎች ማድረጉን አስታውሰዋል። አሁንም በሰሜን ጎንደር ዞን በአሸባሪው ህወሓት የተፈናቀሉ ዜጎችን ችግር ለመጋራት በማሰብ ግምቱ 1 ሚሊየን ብር የሚያወጣ 230 ኩንታል የፊኖ ዱቄት ድጋፍ ማድረጉን ተናግረዋል፡፡ የማህበሩ ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መዝገበ አንዱዓለም በበኩላቸው÷ የተ...

Read More