አማራ ልማት ማህበር ህዝባዊ ተሳትፎ ለዘላቂ ልማት አልማ! 2012-2014 በሚል መሪ ቃል የክልሉን አጠቃላይ ትምህርት ቤቶች ደረጃ ከ16 በመቶ ወደ 50 በመቶ ማሻሻል የሚያስችል ስትራተጅያዊ ዕቅድ ይዞ መንቃሳቀሱ ይታወቃል፡፡ ስትራተጅያዊ ዕቅዱ በክልሉ አመራር ግንባር ቀደም መሪነት የሚፈፀምና አልማ ህዝቡና መንግስት በባለቤትናት እንደሚያስፈፅሙት ታሳቢ ተደርጎ የተቀረፀ መሆኑን ያወሱት አቶ መላኩ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ከፍተኛ አመራሮችና መላ ሰራተኞች የወር ደመወዛቸውን በአመት የሚከፈል በመስጠት፤ የተቋም ኮርፖሬት አባል በመሆን፤ ዕቅዱን ታችኛው የተቋሙ አደረጃጀት አውርዶ በባለቤትነት በማስፈፀም አርዓያነት ያለው ሚና እየፈፀመ መሆኑን ገልፀዋል፡፡ ለህብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን ! በሚል መሪ ቃል የሚመራው የአማራ ብዙሀን መገናኛ ድርጅት መሪ ቃሉን በሚመጥን መንገድ የልማት ማህበ...
Read Moreየባሶ ሊበን ወረዳ አልማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2012 በጀት አመት ከመደበኛ አባላት ሀብት በማሰባሰብ በደን ቀበሌ በአዲስ ለሚገነባው የደን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት1ሚሊዩን 986ሺ99ብር ወጭ በማድረግ 1ብሎክ 4የመማሪያ ክፍሎችያሉት ፣ በየላም ገጅ ቀበሌ ይልማን ቦሴ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት 1ብሎክ 4የመማሪያ ክፍሎች ያሉትና የመምህራን ቢሮ የያዘ በ2ሚሊዩን 389ሺ124 ብር በመገንባባት ከጭቃክፍል ወደ ብሎኬት መቀየር መቻሉን የባሶ ሊበን ወረዳ አልማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አድምቃቸው አሳብ ተናግረዋል ፡፡ አቶ አድምቃቸው አክለውም የማህበረሰቡን ጤና ለመጠበቅ የሚያገለግል በባሶ ሊበል ወረዳ ምችግ ቀበሌ 353ሺ ብር ወጭ በማድረግ ጤና ኬላ መገንባት መቻሉን ገልጸው አማራ ልማት ማህበር በወረዳው እየሰራው ያለውን ስራ በመመልከት የህብረተሰቡ ተነሳሺነት እየጨመረ በመምጣቱ የ2013 ዕቅድን ለ...
Read Moreየባሶ ሊበን ወረዳ አልማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በ2012 በጀት አመት ከመደበኛ አባላት ሀብት በማሰባሰብ በደን ቀበሌ በአዲስ ለሚገነባው የደን 2ኛ ደረጃ ት/ቤት1ሚሊዩን 986ሺ99ብር ወጭ በማድረግ 1ብሎክ 4የመማሪያ ክፍሎችያሉት ፣ በየላም ገጅ ቀበሌ ይልማን ቦሴ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት 1ብሎክ 4የመማሪያ ክፍሎች ያሉትና የመምህራን ቢሮ የያዘ በ2ሚሊዩን 389ሺ124 ብር በመገንባባት ከጭቃክፍል ወደ ብሎኬት መቀየር መቻሉን የባሶ ሊበን ወረዳ አልማ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አድምቃቸው አሳብ ተናግረዋል ፡፡ አቶ አድምቃቸው አክለውም የማህበረሰቡን ጤና ለመጠበቅ የሚያገለግል በባሶ ሊበል ወረዳ ምችግ ቀበሌ 353ሺ ብር ወጭ በማድረግ ጤና ኬላ መገንባት መቻሉን ገልጸው አማራ ልማት ማህበር በወረዳው እየሰራው ያለውን ስራ በመመልከት የህብረተሰቡ ተነሳሺነት እየጨመረ በመምጣቱ የ2013 ዕቅድን ለ...
Read Moreበአዲስ አበባ የአዲስ ክፍለ ከተማ አልማ አስተባባሪ አቶ ጀማል መሃመድ እንደተናገሩት የክፍለ ከተማውን ነዋሪዎች በማስተባበር ከ2 ነጥብ 1 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ የምግብ፣ የአልባሳትና ሌሎች ቁሳቁሶችን የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋ ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ተደርጓል። ከዚህ በፊት ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች ድጋፍ ማድረጋቸውን አስተባባሪው ገልጸዋል። በቀጣይም ድጋፉ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ነግረውናል። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ እና የአማራ ክልል ሰራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር ሙሉነሽ አበበ የአዲስ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች ያደረጉትን ድጋፍ ሌሎች የህብረተሰብ ክፍሎችም ማስቀጠል እንደሚገባቸው ተናግረዋል። የአማራ ክልል አደጋ መከላከል፣ ምግብ ዋስትናና ልዩ ድጋፍ የሚሹ አካባቢዎች ማስተባበሪያ ኮሚሽን የቅድመ ማስጠንቀቂያና...
Read Moreአማራ ልማት ማህበር/አልማ/ ከተቋቋመ ጀምሮ በክልሉ የተለያዩ ተግባራትን በመስራት ለማህበረሰቡ አለኝታነቱን እያሳየ የሚገኝ ማህበር ነው፡፡አልማ ከሚሰራቸው ተግባራት በዋናነት ትምህርትና ጤና ላይ ትኩረቱን በማድረግ የተሻለ የትምህርት ጥራት እንዶኖርና ማህበረሰቡ በአካባቢው የጤና ተቋማት እንዲኖሩት ትምህርት ቤቶችንና ጤና ተቋማትን በመገንባት ማህበረሰቡ ያዋጠውን ገንዘብ መልሶ ለማህበረሰቡ እያስረከበ አግልግሎት እንደሰጡ እያደረገ ነው፡፡ ይህን በማስመልከትም በደብረ ማርቆስ ከተማ አልማ እያከናወናቸው ያሉ ስራዎችንና ሰርቶ ለማህበረሰቡ ያስረከባቸውን ተቋማት አፈፃፀም በማስመልከት እንዲሁም በ2013 በጀት ዓመት ሊያከናውናቸው ባቀዳቸው ተግባራት ዙሪያ ከአባላቱ ጋር በደብረ ማርቆስ ከተማ ውይይት አካሂዷል፡፡ አልማ የተቋቋመበት ዋና አላማ ከማህበረሰቡ ገቢ በመሰብሰብ መልሶ ማህበረሰቡ የሚ...
Read More