The News

’ የድል ባለቤት ለመሆን ኢትዮጲያዊነት መንፈስና አንድነት ብቻ በቂ ነው !’’ (ብፁዕ አቡነ ማርቆስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ በአሜሪካ ዋሽንግተን አይዳሆና ኦሪገን አካባቢ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ)

Posted on : February: 25/2022

አገራችን ከገጠማት ፈተና በአሸናፊነት ለመውጣትና የዘላቂ ድል ባለቤት ለመሆን ኢትዮጲያዊነት መንፈስና ሀገራዊ አንድነትን ማስጠበቅ ወሳኝ ነው ሲሉ በኢትዮጲያኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የዋሽንግተን አይዳሆና ኦሪገን አካባቢ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ገለፁ፡፡ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ይህን የገለፁት የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ዋሽንግተን፤ ኦሪገን አይዳሆ እና አካባቢው፤ ሀገረ ስብከት ምዕመናን፤ ካህናትና ዲያቆናት በሳቸውና በሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያ መልዐከ አሚን ዶ/ር ፋሲል አስረስ በኩል የተላከውን 1 ሚሊዮን አምስት መቶ ሽህ ብር ወጭ የተደረገበትን 375 ኩንታል የስንዴ ዱቄት ለደቡብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪና ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ርክክብ በተደረገበት ወቅት ላይ ነው፡፡ ‘’ጀግና...

Read More

’ የድል ባለቤት ለመሆን ኢትዮጲያዊነት መንፈስና አንድነት ብቻ በቂ ነው !’’ (ብፁዕ አቡነ ማርቆስ በኢ/ኦ/ተ/ቤ በአሜሪካ ዋሽንግተን አይዳሆና ኦሪገን አካባቢ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ)

Posted on : February: 25/2022

አገራችን ከገጠማት ፈተና በአሸናፊነት ለመውጣትና የዘላቂ ድል ባለቤት ለመሆን ኢትዮጲያዊነት መንፈስና ሀገራዊ አንድነትን ማስጠበቅ ወሳኝ ነው ሲሉ በኢትዮጲያኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን የዋሽንግተን አይዳሆና ኦሪገን አካባቢ ሀገረ ስብከት ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ገለፁ፡፡ ብፁዕ አቡነ ማርቆስ ይህን የገለፁት የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ዋሽንግተን፤ ኦሪገን አይዳሆ እና አካባቢው፤ ሀገረ ስብከት ምዕመናን፤ ካህናትና ዲያቆናት በሳቸውና በሀገረ ስብከቱ ዋና ስራ አስኪያ መልዐከ አሚን ዶ/ር ፋሲል አስረስ በኩል የተላከውን 1 ሚሊዮን አምስት መቶ ሽህ ብር ወጭ የተደረገበትን 375 ኩንታል የስንዴ ዱቄት ለደቡብ ጎንደር ዞን ምክትል አስተዳዳሪና ሊቀ-ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ርክክብ በተደረገበት ወቅት ላይ ነው፡፡ ‘’ጀግና...

Read More

አማራ ልማት ማህበር በጎ-ፈቃደኛ ኢትዮጲያውያንና ትውልደ ኢትዮጲያዊያን በማስተባበር በትግራይ ወራሪ ሀይል ጉዳት ለደረሰባቸው ጭና እና አካባቢው ነዋሪዎች የእርቢ በጎችን በስጦታ አበረከተ፡፡

Posted on : January: 24/2022

አማራ ልማት ማህበር ለጭና እና አካባቢው የጦርነት ተጎጅዎች የዕርቢ በጎችን በስጦታ እንዲበረከትላቸው ያደረገው ነዋሪነታቸው በአሜሪካን ሀገር ኒውዮርክ ክፍለግዛት የሆኑትን አቶ ታምራት ሰይፈያሬድ እና ጓደኞቹ በበጎ ፈቃደኝነት ያሰባሰቡትን አንድ መቶ ሺ ብር (100 000.00) ቦታው ድረስ ተጉዘው የደረሰውን ችግር እንዲመለከቱ በማድረግ ነው፡፡ በአቶ ታምራትና ጓደኞቹ ድጋፍ በተገኘ አንድ መቶ ሺ ብር ወጭ የተገዙትን የዕርቢ በጎች ለተጎጅዎች የተከፋፈሉበት መስፍርት በተመለከተ በወራሪው የትግራይ ሀይል በከፈተው ጦርነት የቤተሰቦቻቸውን አባል በሞት ፤ ቤት ንብረታቸውን በዘረፋና ቃጠሎ ምክንያት የጉዳቱ ተጠቂዎች መካከል በቁጥር ሀምሳ (50) ያህሉ ከዚህ በፊት ድጋፉ ሳይደርሳቸው የቀሩና ወረፋ ይጠባበቁ የነበሩ መሆናቸውን የቀበሌው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሞላልኝ አባይ ገ...

Read More

የአማራ ልማት ማህበርን ርዕይ በዘላቂነት እንደሚደግፉ ከልዩ ልዩ የዓለም ክፍል ወደ ትውልድ ሀገራቸው የመጡ ኢትዮጲያዊያንና ትውልደ ኢትዮጲያዊን ገለፁ፡፡

Posted on : January: 24/2022

አማራ ልማት ማህበር ከዳያስፖራ ማህበረስብ ጋር ለመምክር በጎንደር ከተማ ሀይሌ ሪዞርት ባዘጋጀው የምክክር መድረክ ላይ የተገኙ ኢትዮጲያዊያንና ትውልደ ኢትዮጲያዊያን እንደገለፁት በዲፕሎማሲ፤ በኢንቨስትመንትና የአገሪቱን የውጭ ምንዛሬ አቅም ማጎልበት፤ ሀገራቸውን ከመደገፍ ባሻገር ‘’ ማህበራዊ ችግሩን በውስጥ አቅም መፍታት የሚችል የአማራ ክልል ህዝብ ተፈጥሮ ማየት!’’ በሚል ራዕይ የሚመራውን አልማ ዘላቂ አባል በመሆን በቁሳቁስ ፤ገንዘብና ዕውቀት የሚደግፉ መሆኑን ማህበሩ ባዘጋጀው የቃል-ኪዳን መመዝገቢያ ቅፅ ላይ በመፈረም አረጋግጠዋል፡፡ የመንግስትን ጥሪ ተቀብለው ከተለያዩ የአለማችን ክፍል ተጉዘው ወደ ሀገር ቤት ከገቡ ኢትዮጲያዊያንና ትውልደ ኢትዮጲያዊን መካከል 600 ያህሉ በማህበሩ አድራሻ መመዝገቢያ ቅፅ ሙሉ መረጃቸውን ያሰፈሩ ሲሆን ቁጥራቸው ከአንድ መቶ ሀምሳ የ...

Read More

የወረዳው አመራር ከመደበኛ ተልዕኮው ጎን ለጎን የአልማን የለውጥ ዕቅድ ግንባር ቀደም መሪ ሆኖ ሊፈፅም እንደሚገባ የቡሬ ዙሪያ ወረዳ አስተዳዳሪ ገለፁ::

Posted on : October: 27/2021

በምዕራብ ጎጃም ዞን ቡሬ ዙሪያ ወረዳ ዋና አስተዳደሪ አቶ አበጀ ሙላት ይህን የገለፁት የወረዳውን የ2013 ዕቅድ አፈፃፀምና በ2014 በጀት አመት ዕቅድ እንዲሁም በአልማ የሚሰሩ ተግባራትን ገምግሞ ባፀደቀበት መድረክ ማጠቃለያ ላይ ነው። የአማራ ልማት ማህበር የቡሬ ወረዳ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ጥላሁን ትዕዛዙ አማራ ልማት ማህበረ ከምስረታው ጀምሮ ልዩ ለዩ ስትራተጅያዊ ዕቅዶችን በማዘጋጀት መንግስትን፤ ህዝቡንና አጋር ድርጅቶችን አቅም በማስተባበር የትምህርት ፣ ጤና እና በወጣቶች የስራ እድል ፈጠራ ላይ ያልተቆጠበ ድገፍ በማድረግ ለይ የሚገኝ አገር በቀል የልማት ማህበር ነው። መንግስት ህብረተሰቡና አልማ ተቀናጅተው በ2013 ዓ.ም በዙሪያ ወረዳ ከደረጃ በታች የሆኑ አጠቃላይ ትምህርት ቤቶችን ገፅታ ደረጃ ለማስጠበቅ ጥረት ሲደረግ መቆየቱን ያወሱት...

Read More